ኤኮኖሚ
የኢትዮጵያ የጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ሠራተኞች
ሐሙስ፣ ግንቦት 1 2011ማስታወቂያ
እንዲህ ያለ ክፍያ ያለበት ሌላ ሀገር በዓለም ላይ ፈልጎ ማግኘት አዳጋች ነው ሲሉ በዩናይትድ ስቴትስ የኒዉዮርክ ዩኒቨርሲቲ የተባለ የንግድ እና የሰብዓዊ መብቶች ማዕከል ምክትል ዳይሬክተር ለዶይቼ ቬለ DW ገልጸዋል። ርካሹን የሰው ጉልበት ተማምነው የልብሶቹ ፋብሪካዎች የሚስፋፉ ከሆነ የሰብዓዊ መብት ጥያቄን ስለሚያስነሳ አሳሳቢ መሆኑንም አመልክተዋል። ዝርዝሩን የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን መክብብ ሸዋ ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ