1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋዜጣዊ መግለጫ 

ሐሙስ፣ ሐምሌ 2 2012

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በሰጡት መግለጫ «ግድቡ የተሰራው ውሐ እንዲሞለበት እንደመሆኑ በታቀደው መሠረት ወሐው ይሞላል ብለዋል።ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዚሁ መግለጫቸው የውሐ ሙሌት የሚጀመርበትን ቀን ግን ቆርጠው አልተናገሩም።

https://p.dw.com/p/3f4Ds
Äthiopien Addis Abeba | Report | Grand Ethiopian Renaissance Dam
ምስል DW/N. Desalegen

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋዜጣዊ መግለጫ 

 የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ የውሐ ሙሌት በተያዘለት እቅድ መሠረት እንደሚከናወን ኢትዮጵያ አስታወቀች።የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በሰጡት መግለጫ «ግድቡ የተሰራው ውሐ እንዲሞለበት እንደመሆኑ በታቀደው መሠረት ወሐው ይሞላል ብለዋል።ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዚሁ መግለጫቸው ቀኑን ግን ቆርጠው አልተናገሩም።አምባሳደር ዲና በሌሎችም የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሰጡትን መግለጫ የአዲስ አበባው ወኪላችን ሰሎሞን ሙጬ ተከታትሎ ቀጣዩን ዘገባ አሰናድቷል።
ሰሎሞን ሙጬ
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ