1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ኤኮኖሚ

የኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም የንግድና መዋዕለ ንዋይ መድረክ 

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 6 2011

በለንደን ከተማ በዛሬው ዕለት በተካሔደው የኢትዮጵያ እና የዩናይትድ ኪንግደም አመታዊ የንግድ እና የመዋዕለ ንዋይ የምክክር መድረክ ሁሉም የሥራ ዘርፎች ለንግድ ክፍት መሆናቸው የጠቅላይ ምኒስትሩ ልዩ የኤኮኖሚ አማካሪ ተናግረዋል። በውይይት መድረኩ በዶ/ር አርከበ ዕቁባይ የተመራው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ከ30 ኩባንያዎች ጋር ተሳትፏል።

https://p.dw.com/p/36e84
Großbritannien London UK - Äthiopien Wirtschaftsforum
ምስል DW/H. Demisse

የንግድና መዋዕለ ንዋይ መድረክ 

ጠቅላይ ምኒስትር ዐብይ አሕመድ እና መንግሥታቸው የማሻሻያ እርምጃ መውሰዳቸውን እንደሚቀጥሉ አቶ አርከበ ዕቁባይ በለንደን በመካሔድ ላይ በሚገኘው የንግድ እና የመዋዕለ-ንዋይ የምክክር መድረክ ተናገሩ። በለንደን ከተማ በዛሬው ዕለት በተካሔደው የኢትዮጵያ እና የዩናይትድ ኪንግደም አመታዊ የንግድ እና የመዋዕለ ንዋይ የምክክር መድረክ ሁሉም የሥራ ዘርፎች ለንግድ ክፍት መሆናቸው የጠቅላይ ምኒስትሩ ልዩ የኤኮኖሚ አማካሪ ተናግረዋል። በውይይት መድረኩ በዶ/ር አርከበ ዕቁባይ የተመራው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ከ30 ኩባንያዎች ጋር ተሳትፏል። የለንደኗ ወኪላችን ሐና ደምሴ መድረኩን ተከታትላ የሚከተለውን ዘገባ አቀብላናለች። 


ሐና ደምሴ
ሸዋዬ ለገሠ