1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ብሔራዊ ንቅናቄ ተቃውሞ

ሰኞ፣ ሰኔ 4 2010

የተቃዋሚው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ብሔራዊ ንቅናቄ የኢሕአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባለፈው ሳምንት ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች አጥብቆ ነቀፈ። ኮሚቴው የአልጀርስን ስምምነት ያለ ምንም ቅድመ ግዴታ እንደሚቀበል እና ግዙፍ የሚባሉ የልማት ተቋማትን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ለግሉ ኤኮኖሚ ክፍት እንደሚያደርግ ያስታወቀበትን ውሳኔ ንቅናቄው የተሳሳተ ብሎታል።

https://p.dw.com/p/2zISz
EPRDF Logo

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ብሔራዊ ንቅናቄ ተቃውሞ

የተቃዋሚው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ብሔራዊ ንቅናቄ የኢሕአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ፣  የአልጀርስን ስምምነት ያለ ምንም ቅድመ ግዴታ እንደሚቀበል፣ እንዲሁም፣ ግዙፍ የሚባሉ የልማት ተቋማትን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ለግሉ ኤኮኖሚ ክፍት እንደሚያደርግ ያስታወቀበትን ውሳኔ ተቃወመ። የድርጅቱ ኃላፊዎች ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከቱት፣ ውሳኔው እንደሀገር ክህደት የሚቆጠር ነው።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ