1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ቀን

ዓርብ፣ ግንቦት 17 2010

ህብረቱ እለቱን ያሰበው «የአፍሪቃ ሀገራትን ለማሳደግ ሙስናን እንታገል« በሚል መርህ ነው።የህብረቱ ፕሬዝዳንት ሙሳ ፋኪ ማህማት ሙስና የአፍሪቃ ፈተና መሆኑን ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/2yLHS
Afrika Addis Abeba - Afrika Tag
ምስል Getachew Tedla HG

የአፍሪቃ ቀን በአፍሪቃ ህብረት

በጎርጎሮሳዊው ግንቦት 25 የሚውለው «የአፍሪቃ ቀን» ዛሬ በአፍሪቃ ህብረት በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ታሰበ። የህብረቱ ፕሬዝዳንት ሙሳ ፋኪ ማህማት እለቱን ለማሰብ በተካሄደ ስነ ስርዓት ላይ ከተመሰረተ ልክ ዛሬ 55 ዓመት የሞላው በቀድሞ መጠሪያው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የአሁኑ የአፍሪቃ ህብረት ያከናወናቸውን ተግባራት ዘርዝረዋል። በንግግራቸው ሙስና የክፍለ ዓለሙ የአሁኑ ፈተና መሆኑንም ሊቀመንበሩ አንስተዋል። ስነ ስርዓቱን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢኢችን ጌታቸው ተድላ ኅይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ