ፖለቲካየአፋር ክልል ፀጥታ ሁኔታ6 ጥር 2011ሰኞ፣ ጥር 6 2011በተለያዩ የአፋር ክልል አካባቢዎች ትናንት ነዋሪዎች ባካሄዱት ተቃውሞ አውራ ጎዳናዎች፣ ከአዲስ አበባ ወደ ጅቡቲ የሚወስደው መንገድ እና የባቡር መስመር ጭምር ተዘግተው በመዋላቸው የትራንስፖርት አገልግሎት ተስተጓጉሎ ውሏል። የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ሁኔታዎችን ለማየት ወደ አዋሽ ተጉዞ ነበር።https://p.dw.com/p/3BXNtምስል DW/J. Martinezማስታወቂያየአፋር ክልል ፀጥታ ሁኔታTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር አርያም ተክሌ ተስፋለም ወልደየስ