የአቶ ልደቱ የፍርድ ቤት ውሎ
ሐሙስ፣ ኅዳር 24 2013ማስታወቂያ
የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአቶ ልደቱ አያሌው ላይ አቃቤ ሕግ አሻሽሎ እንዲያቀርብ የጠየቀው ክስ ቀረበ። በአዳማ የኦሮምያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምሥራቅ ቋሚ ችሎት በዛሬው ውሎው በአቶ ልደቱ ላይ ተሻሽሎ በቀረበው ክስ ላይ የጠበቆችን መቃወሚያ ለመስማት እንዲሁም የዋስትናና የመብት ጥያቄዎችን ሰምቶ ውሳኔ ለመስጠት ለታኅሣስ 2 ቀን 2013 ዓ,ም ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ