የአምስት ኦሮሞ ድርጅቶች የጋራ መግለጫ
ማክሰኞ፣ መስከረም 15 2011ማስታወቂያ
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር፤ የኦሮሞ ፌደራል ኮንግረስ ፤ የተባበሩት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር፤ የኦሮሚያ ነጻነት አንድነት ግንባር እና የኦሮሞ ዶሞክራሲ ግንባር በኦሮሞ እሴቶችና ጥቅም ላይ በመመርኮዝ የኦሮሞን አንድነት በሚያንፀባርቁ እና አንድ በሚያደርጉዋቸዉ እንዲሁም በወቅታዊ አንገብጋቢ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግለጫ ማዉጣታቸዉን ገልፀዋል። መግለጫዉን በተመለከተ አጠር ያለ ማብራርያ የሰጡን የኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙላቱ ገመቹ ናቸዉ።
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ