1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአማራ ክልል ጥሪ ለዓለም አቀፍ ድርጅቶች

ሐሙስ፣ ኅዳር 2 2014

ዓለም አቀፍ ረጂ ድርጅቶች ፈጥነው እንዲደርሱላቸው የአማራ ክልል መንግስት በድጋሚ ጠየቀ፣ ረጂ ድርጅቶች በበኩላቸው በጦርነት ቀጠና ያሉ ወገኖችን ለለመርዳት እንቅፋት እንደገጠማቸው ተናግረዋል፣ ሆኖም በታቸለ መጠን እርዳታ ለማድረስ እንደሚሰሩ ነው ያመለከቱት ።

https://p.dw.com/p/42tP4
Äthiopien | Binnenvertriebene
ምስል Privat

የአማራ ክልል ጥሪ ለዓለም አቀፍ ድርጅቶች

በአማራ ክልል እየተካሄደ ባለው ጦርነት የተፈናቃዮችና በጦርነት ቀጠና ስር ያሉ ነዋሪዎች ለእንግልትና ለከፋ ርሀብ እየተጋለጡ በመሆናቸው ዓለም አቀፍ ረጂ ድርጅቶች ፈጥነው እንዲደርሱላቸው የአማራ ክልል መንግስት በድጋሚ ጠየቀ፣ ረጂ ድርጅቶች በበኩላቸው በጦርነት ቀጠና ያሉ ወገኖችን ለለመርዳት እንቅፋት እንደገጠማቸው ተናግረዋል፣ ሆኖም በታቸለ መጠን እርዳታ ለማድረስ እንደሚሰሩ ነው ያመለከቱት ።ዝርዝር ዘገባውን አለምነው መኮንን ከባህርዳር ልኮልናል።
አለምነው መኮንን
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ