1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የትግራይ መልሶ ግንባታ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 29 2013

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሥነ መንግሥትና የሕግ መምሕራን እንደሚሉት በክልሉ ዘላቂ ሠላም ለማስፈንና ሕጋዊ አስተዳደር ለመመስረት መንግሥት ከአካባቢዉ ተወላጆች ጋር «ሠፊ» ያሉትን ዉይይትና ንግግር ማድረግ አለበት።

https://p.dw.com/p/3mR4a
Äthiopien Tigray-Provinz Mekele
ምስል EDUARDO SOTERAS/AFP

የትግራይ አስተዳደርና መልሶ ግንባታ

                       
የኢትዮጵያ የፌደራል መንግስት በቅርቡ በተደረገዉ ጦርነት የተጎዳዉን የትግራይን የመሰረተ ልማት አዉታርን ባፋጣኝ መገንባት እንዳለበት ሁለት ሙሑራን መከሩ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሥነ መንግሥትና የሕግ መምሕራን እንደሚሉት በክልሉ ዘላቂ ሠላም ለማስፈንና ሕጋዊ አስተዳደር ለመመስረት መንግሥት ከአካባቢዉ ተወላጆች ጋር «ሠፊ» ያሉትን ዉይይትና ንግግር ማድረግ አለበት። የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደርን ማጠናከር፣ ፀጥታን ማስከበርና መገናኛ ዘዴዎች አካባቢዉን እንዲጎበኙ መፍቀድ እንዳለበትም ምሑራኑ አስታዉቀዋል።

ስዩም ጌቱ 

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ