1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ዉዝግብ  

ቅዳሜ፣ ሰኔ 5 2013

ሱዳንና ግብፅ ሰሞኑን በጋራ ባወጡት መግለጫ የሕዳሴ ግድቡን ውዝግብ ለመፍታት የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጣልቃ እንዲገባ ጠይቀዋል። የሃገራቱ አቋም በአፍሪካውያንና በአረቦች መካከል ቁርሾን የሚፈጥር ነው።

https://p.dw.com/p/3ukXX
BG Grand Renaissance Dam | Standort des Grand Ethiopian Renaissance Damms (2013)
ምስል picture-alliance/AP Photo/E. Asmare

«የሃገራቱ አቋም በአፍሪካውያንና በአረቦች መካከል ቁርሾን የሚፈጥር ነው»

በታላቁ ሕዳሴ ግድብ ውዝግብ ዙሪያ ግብፅና ሱዳን የሚከተሉት አቋም የተሳሳተና ችግሩን የሚያባብስ መሆኑን ዶቼ ቨለ ያነጋገራቸው የፖለቲካ ሳይንቲስት ገለፁ። በሞርጋን ስቴት ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንቲስት ዶክተር ጌታቸው መታፈሪያ እንደተናገሩት የሃገራቱ አቋም በአፍሪካውያንና በአረቦች መካከል ቁርሾን የሚፈጥር ነው። ሱዳንና ግብፅ ሰሞኑን በጋራ ባወጡት መግለጫ የሕዳሴ ግድቡን ውዝግብ ለመፍታት የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጣልቃ እንዲገባ ጠይቀዋል።

ታሪኩ ኃይሉ

አዜብ ታደሰ

ማንተጋፍቶት ስለሺ