ፖለቲካየተመድ ጠ/ጉባዔ እና ትኩረቱ22 መስከረም 2011ማክሰኞ፣ መስከረም 22 201173ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ትናንት ተጠናቀቀ። ካለፈው ሳምንት ማክሰኞ ጀምሮ የተካሄደውን የመንግሥታቱን ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ በፕሬዚደንትነት የመሩት ሚስ ማሪያ ፌርናንዳ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ጉባዔው ለጤና፣ ለአካባቢ ጥበቃ እና ለስደተኞች ጉዳይ በተለይ ትኩረት ሰጥቶ ተወያይቷል። https://p.dw.com/p/35sshምስል picture-alliance/AA/C. Ozdelማስታወቂያየተመድ ጠ/ጉባዔ እና ትኩረቱTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioመክብብ ሸዋ አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ