የብሪታንያ የአፍሪቃ የንግድ ኮሚሽነር የኢትዮጵያ ጉብኝት
ሰኞ፣ መስከረም 5 2012ማስታወቂያ
የብሪታንያ የአፍሪቃ የንግድ ኮሚሽነር ኢማ ዌድ ስሚዝ ሃገራቸዉ ብሪታንያ በአቪየሽን ዘርፍ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በትብብር የመስራት ፍላጎት እንዳለ ገለፁ። የብሪታንያ የንግድ ልዑካንን አስከትለዉ ኢትዮጵያ የሚገኙት ኮሚሽነርዋ ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎብኝተዋል፤ ከዋና ስራ አስኪያጁ ከአቶ ተወልደ ገብረማርያም ጋርም ተወያይተዋል። ኮሚሽነርዋ የአየር መንገድ ኢንዱስትሪ ጉብኝትን ቦታዉ ላይ በመገኘት የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ