የቀጠለው ጎሳ ተኮር ግጭት
እሑድ፣ መስከረም 20 2011ማስታወቂያ
ለግጭት ቁርቁሱ መነሻ ለአንዳንዶች ቋንቋን መሠረት ያደረገው የፌደራል አስተዳደር ክፍፍል ነው። ሌሎች ደግሞ ወቅት ያመጣው እና ሊያከስመው የሚችል ይሉታል። ለመባባስ መካረሩ የተበላሸ የፖለቲካ ጨዋታው ቢወቀስም፤ ይህንን ሊያርቅ የሚችል ሥር የሰደደ የሽምግልናው ባህላዊ ወግ መዳከም ማነጋገሩ አልቀረም። ዶይቼ ቬለ የቀጠለው ጎሳ ተኮር ግጭት እና መፈናቀል ፖለቲካዊም ሆነ ባህላዊ መፍትሄ የለው ይሆን? በማለት ያጠያይቃል። ሙሉ ቅንብሩን ከድምፅ ዘገባው ያድምጡ።
ሸዋዬ ለገሠ
ማንተጋፍቶት ስለሺ