1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶማሌ እና የአማራ ሕዝቦች የውይይት መድረክ ተካሔደ

እሑድ፣ ሐምሌ 14 2011

የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ መሐመድ ዑመር እና የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ላቀ አያሌው በተገኙበት በዛሬው ዕለት የሶማሌ እና የአማራ ሕዝቦች የውይይት መድረክ ተካሒዷል።

https://p.dw.com/p/3MShF
Äthiopien Bahir Dar | Regionler Interimspräsident Lake Ayalew und somalischer Regionalpräsident Mustafa Omer
ምስል DW/A. Mekonnen

የሶማሌ እና የአማራ ሕዝቦች የውይይት መድረክ ተካሔደ

የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ መሐመድ ዑመር እና የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ላቀ አያሌው በተገኙበት በዛሬው ዕለት የሶማሌ እና የአማራ ሕዝቦች የውይይት መድረክ ተካሒዷል። ውይይቱ የተካሔደው በባሕር ዳር ከተማ ነበር። ውይይቱን የተከታተለው ዓለምነው መኮንን ተጨማሪ ዘገባ አለው።