1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

  የሲዳማ ክልል አንደኛ ዓመት 

ማክሰኞ፣ ሰኔ 29 2013

የቀድሞዉ የሲዳማ ዞን የኢትዮጵያ 10ኛዉ ክልላዊ መስተዳድር ሆኖ ከተዋቀረ ካለፈዉ ዓመት ወዲሕ የሲዳማ ተወላጆች ያገኙት ወይም ያጡት ጥቅም ግን አሁንም እንዳነጋገረ ነዉ

https://p.dw.com/p/3w6rv
Äthiopien Jahrestag der Gründung der Region Sidama
ምስል Shewangizaw Wegayehu/DW

የሲዳማ ሕዝብ ያገኘዉ ጥቅም መኖር አለመኖሩ እያነጋገረ ነዉ


ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መስተዳድር ተነጥሎ ባለፈዉ ዓመት የራሱን ክልላዊ መስተዳድር የመሰረተዉ የሲዳማ ብሔር ክልላዊ መስተዳድር አንደኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ዛሬ አክብሮ ዉሏል።የቀድሞዉ የሲዳማ ዞን በክልል ደረጃ የተዋቀረዉ የአካባቢዉ ተወላጆች ለተከታታይ ዓመታት ከታገሉና ከደም አፋሳሽ ግጭት በኋላ በተደረገ ሕዝበ ዉሳኔ ነዉ።የቀድሞዉ የሲዳማ ዞን የኢትዮጵያ 10ኛዉ ክልላዊ መስተዳድር ሆኖ ከተዋቀረ ካለፈዉ ዓመት ወዲሕ የሲዳማ ተወላጆች ያገኙት ወይም ያጡት ጥቅም ግን አሁንም እንዳነጋገረ ነዉ።

 ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ 

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ