1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች አስተያየት 

ዓርብ፣ የካቲት 2 2010

ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋን እና አንዷለም አራጌን ጨምሮ 746 ታራሚዎች እና ተጠርጣሪዎች እንደሚለቀቁ ከዘገቡ በኋላ የተለያዩ የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዎች አስደሳች ዜና ሲሉ መግለጫ እያወጡ ነዉ።

https://p.dw.com/p/2sQWg
Logo CPJ
ምስል APTN

MMT-Ber(DC) Reax CPJ, HRW &Freedom House_ Ethiopia prison pardon reaction - MP3-Stereo

የዋሽንግተን ዲሲዉ ወኪላችን መክብብ ሸዋ መንግሥት እስረኞችን ለመፍታት መወሰኑን ማስታወቁን ተከትሎ የዓለም አቀፍ የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት «CPJ» ዓለማቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት «HRW»  እና «ፍሪደም ሃዉስ ያወጡት መግለጫ  ላይ ያተኮረ  ዘገባ ልኮልናል። 


መክብብ ሸዋ 
አዜብ ታደሰ