የሰብአዊ መብት ድንጋጌ 70ኛ ዓመት
ረቡዕ፣ ኅዳር 12 2011ማስታወቂያ
ለሠብአዊ መብት መከበር ዓለም አቀፍ ደንብ የወጣበት ሰባኛ ዓመት ዛሬ በመላዉ ዓለም ታስቦ ዋለ።የአዉሮጵ ሕብረት ዕለቱን ለማሰብ ከትናንት ጀምሮ ታላቅ ጉባኤ አዘጋጅቷል።በጉባኤዉ ላይ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን ጨምሮ የተለያዩ አለማአቀፋዊ እና አሐጉራዊ ድርጅቶች ተወካዮች ተገኝተዋል።
ገበያዉ ንጉሴ
ነጋሽ መሐመድ
ማንተጋፍቶት ስለሺ