የሰማያዊ ፓርቲ አቋም
ዓርብ፣ ሐምሌ 13 2010ማስታወቂያ
ፓርቲው ዛሬ በሰጠው መግለጫ ይህ ተግባራዊ እንዲሆንም የበኩልን አስተዋፅኦ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል። በተጨማሪም በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች የሚታየው ግጭት እንደሚያሳስበው በመግለፅ መፍትሄ እንዲፈለግላቸውም አመልክቷል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አጭር ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ
ፓርቲው ዛሬ በሰጠው መግለጫ ይህ ተግባራዊ እንዲሆንም የበኩልን አስተዋፅኦ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል። በተጨማሪም በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች የሚታየው ግጭት እንደሚያሳስበው በመግለፅ መፍትሄ እንዲፈለግላቸውም አመልክቷል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አጭር ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ