1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰመጉ ጥሪ እና ማሳሰቢያ

ሐሙስ፣ መስከረም 10 2011

መንግሥት የዜጎችን የሰብዓዊ መብት እንዲጠብቅ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ጥሪ አቀረበ። ይህን ለውጥ በማምጣት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደረጉ ያላቸው ቄሮ፤ ፋኖ እና ዘርማ ከአሁን በኋላ ለተሞጋችነትም ለተጠያቂነትም በሚያመች ሕጋዊ አደረጃጀትም እንዲኖራቸው ጠይቋል።

https://p.dw.com/p/35Fn3
Karte Sodo Ethiopia ENG

የዜጎች መብት ይጠበቅ

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ