ፖለቲካየሰመጉ ጥሪ እና ማሳሰቢያ 10 መስከረም 2011ሐሙስ፣ መስከረም 10 2011መንግሥት የዜጎችን የሰብዓዊ መብት እንዲጠብቅ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ጥሪ አቀረበ። ይህን ለውጥ በማምጣት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደረጉ ያላቸው ቄሮ፤ ፋኖ እና ዘርማ ከአሁን በኋላ ለተሞጋችነትም ለተጠያቂነትም በሚያመች ሕጋዊ አደረጃጀትም እንዲኖራቸው ጠይቋል።https://p.dw.com/p/35Fn3ማስታወቂያየዜጎች መብት ይጠበቅTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ ነጋሽ መሐመድ