1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሞት ቅጣት የሚያሰጋቸው ጀማል እና ሀሰን

Lidet Abebeዓርብ፣ ግንቦት 5 2014

ኢትዮጵያውያኑ ጀማል እና ሀሰን ሳውዲ አረቢያ እስር ቤት ከገቡ 13 ዓመት አለፋቸው። ወጣቶቹ በነፍስ ማጥፋት ወንጀል ተከሰው የሞት ፍርድ ተበይኖባቸዋል። የወጣቶቹ ቤተሰቦች እንደሚሉት ከሆነ ወጣቶቹ ወንጀሉን አልፈጸሙም። ይግባኝ ካልተባለም ፍርዱ ተግባራዊ ሊሆን የቀረው የአንድ ወር ያህል ጊዜ ነው በማለት አፋጣኝ ትብብር ይሻሉ።

https://p.dw.com/p/4BF5x