የሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው መያዝ
ማክሰኞ፣ ኅዳር 4 2011ማስታወቂያ
የመቀሌው ወኪላችን ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ የአካባቢ ምንጮቹን ጠቅሶ እንደገለፀልን የቀድሞው ባለስልጣን ከሁመራ ትንሽ ወጣ ካለ ሥፍራ ነው። በወቅቱ አብረዋቸው የመረጃ መረብ ደህንነት ተቋሙ የበላይ ኃላፊ ሜጀር ጀነራል ተክለብርሃን ወልደ አረጋይ የነበሩ ቢሆንም እሳቸው ግን የእስር ማዘዣ ስላልተቆረጠባቸው እንዳልተያዙ እና እንደተመለሱም አክሎ አመልክቷል። ሸዋዬ ለገሠ ተያያዥ ጉዳዮችን አንስታ ከሚሊዮን ኃይለሥላሴ ጋር በአጭሩ በስልክ ተወያይታ ነበር። ሙሉዉን የስልክ ቃለ ምልልስ የድምፅ ማድመጫ ማዕቀፉን በመጫን ይከታተሉ።
ሚሊዮን ኃይለሥላሴ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ