የማስታወቂያዎች አቀራረብና ትችቱ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 5 2013ማስታወቂያ
በተለያዩ የራድዮ ማስታወቂዎች ላይ የሚታዩ የማስታወቂያ ሕግን ያልተከሉ የተባሉ አሰራሮችን እንደማይታገስ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን አስታወቀ። በጉዳዩ ላይ የባልስልጣኑ ባልደረባ ለዶቼቬለ በሰጡት አስተያየት ማስታወቂያዎቹ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻሉ ቢሆንም አንዳንዴ የማስታወቂያ መርህን የጣሱ አቀራረቦች መታየታቸው አልቀረም።ዮሀንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባበጉዳዩ ላይ ዘገባ አዘጋጅቷል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ