የሊዎናርዶ ዳቬንቺ ሥራዎች
ሐሙስ፣ ግንቦት 1 2011ማስታወቂያ
በተለይ ዳቬንቺ በተወለደባት ኢጣሊያና በሞተባት ፈረንሳይ ሥራዎቹን፣ የግል ታሪኮቹንና አኗኗሩን የሚዘክሩ አዉደ ርዕዮች ለጎብኚዎች ተከፍተዋል። እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር ሚያዚያ 15 1452 የተወለደዉ ዳቬኒቺ ያረፈዉ ግንቦት 2፣ 1519 ዓ,ም ነበር። ያረፈበት ዕለት ባለፈዉ ሳምንት ሲዘከር የፈረንሳይ እና የኢጣሊያ ፕሬዝደንቶች የዳቬንቺን መካነ-ቀብር ጎብኝተዋል። የዛሬዉ የባሕል መድረክ ዝግጅታችን የዳቬንቺን ሥራዎች ባጭሩ ይቃኛል። የፓሪስዋ ወኪላችን ሃይማኖት ጥሩነሕ አጠናቅራዋለች።
ሃይማኖት ጥሩነሕ
ነጋሽ መሐመድ