ፖለቲካውይይት፦ የደኢህዴን ህልውና እያበቃለት ነውን?To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካTesfalem Waldyes21 ሐምሌ 2011እሑድ፣ ሐምሌ 21 2011በደቡብ ክልል የሲዳማ ዞን ባለፈው ሳምንት የተቀሰቀሰውን ግጭት እና ኹከት ተከትሎ የክልሉ ገዢ ፓርቲ የደቡብ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) ተከታታይ እርምጃዎችን ወስዷል። የደቡብ ክልል የጸጥታ ስራን በፌደራል ኮማንድ ፖስት እንዲመራ ማድረግ ከእርምጃዎቹ አንዱ ነው። https://p.dw.com/p/3Mnu7ማስታወቂያ