1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

« ወጣቶችን ከጎዳና ማንሳት እና ፈተናው»

Lidet Abebeዓርብ፣ ጥቅምት 7 2012

በተለይ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የኢትዮጵያ መንግሥት የጎዳና ተዳዳሪዎችን በሙያ በማሰልጠን ራሳቸውን የሚያስተዳድሩበትን መንገድ እያመቻቸ ይገኛል። አንዳንዶች ግን መልሰው የጎዳናውን ህይወት ተቀላቅለዋል። «ሰውን አሳ ማጥመድ እንዲችል ማሳየት ነው እንጂ እነሱን አሳ እየቀለበ የሚኖር ስርዓት የለም።» ይላሉ የዘርፉ ምክትል ስራ ኃላፊ አቶ አለሙ።

https://p.dw.com/p/3RUiJ