ፖለቲካ« ወጣቶችን ከጎዳና ማንሳት እና ፈተናው»To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካLidet Abebe7 ጥቅምት 2012ዓርብ፣ ጥቅምት 7 2012በተለይ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የኢትዮጵያ መንግሥት የጎዳና ተዳዳሪዎችን በሙያ በማሰልጠን ራሳቸውን የሚያስተዳድሩበትን መንገድ እያመቻቸ ይገኛል። አንዳንዶች ግን መልሰው የጎዳናውን ህይወት ተቀላቅለዋል። «ሰውን አሳ ማጥመድ እንዲችል ማሳየት ነው እንጂ እነሱን አሳ እየቀለበ የሚኖር ስርዓት የለም።» ይላሉ የዘርፉ ምክትል ስራ ኃላፊ አቶ አለሙ።https://p.dw.com/p/3RUiJማስታወቂያ