1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ወደባንክነት ያደገው የአማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም

ረቡዕ፣ ነሐሴ 27 2012

አማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) ወደ ባንክነት ማደግ የሚያስችለውን ፈቃድ ማግኘቱን አስታወቀ። ከዘጠኝ ሚሊዮን በላይ የብድር እና ቁጠባ ደንበኞች እንዳሉትም ታውቋል።

https://p.dw.com/p/3hueT
CEO Bahir Dar   Mekonnen Yelewumwossen
ምስል DW/A.Mekonnen

«ከዘጠኝ ሚሊዮን በላይ የብድር እና ቁጠባ ደንበኞች አሉት»

አማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) ወደ ባንክነት ማደግ የሚያስችለውን ፈቃድ ማግኘቱን አስታወቀ። በሦስት ሚሊዮን ብር ካፒታል በ1988 ዓ.ም ሥራውን የጀመረው ይህ ተቋም ዛሬ  አጠቃላይ ሀብቱን 36 ቢሊዮን ብር ማድረስ ችሏል። ከዘጠኝ ሚሊዮን በላይ የብድር እና ቁጠባ ደንበኞች እንዳሉትም ታውቋል። ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸው የተቋሙ ደንበኞች በተቋሙ የፋይናንስ አገልግሎት መለወጥ መቻላቸውን ይገልጻሉ። ከባሕር ዳር ዓለምነው መኮንን ዝርዝር ዘገባ አለው።

ዓለምነው መኮንን

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ