የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች ኹሉን አቀፍ ውይይት እንዲያካሂዱ ተጠየቀ
በዩናይትድስቴትስ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የምስክሮችን ቃል አዳመጠ። በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች ኹሉን አቀፍ ብሔራዊ ውይይት እንዲያካሂዱ ተጠይቋል። በቪዲዮ የተካኼደውን ውይይት የአትላንታው ዘጋቢያችን ታሪኩ ኃይሉ ተጨማሪ አለው።
ታሪኩ ኃይሉ
ታምራት ዲንሳ
ነጋሽ መሐመድ