ከምርጫ በፊት አገር መቅደም እንዳለበት ሁለት የፖለቲካ ፓርቲ ድርጅቶች አስታወቁ
ዓርብ፣ ግንቦት 7 2012ማስታወቂያ
ከምርጫ በፊት አገር መቅደም እንዳለበት ሁለት የፖለቲካ ፓርቲ ድርጅቶች አስታወቁ፣ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ኃላፊነት ያለው የዲሞክራሲ ተቋም መሆኑንም ተናግረዋል፡፡የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)“የህገ መንግስት ትርጉም ያስፈልጋል” የሚለው ብቻውን በቂ አይደለም ብለዋል፡፡ የፖለቲካ መፍትሔም አስፈላጊ ው ብሏል።
አለምነው መኮንን
ታምራት ዲንሳ
አዜብ ታደሰ