1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

እምቦጭን የማስወገዱ ጥረት

ማክሰኞ፣ ግንቦት 14 2010

ከ5,300 ሄክታር የሚበልጥ የጣናን ሀይቅ ከፊል ሸፍኖ ከነበረው የእምቦጭ አረም መካከል 87% መወገዱን ያካባቢው ባለስልጣናት አስታወቁ። እንደ ባለስልጣናቱ ገለጻ፣ አረሙን በማስወገዱ ስራ ላይ ከ214,000 የሚበልጡ ሰዎች በነፃ አገልግሎት በመስጠት ተሳትፈዋል፤ በወቅቱ አረሙን በማሽን ለማስወገድ የተጀመረው እንቅስቃሴ ጥሩ ውጤት አስገኝቷል።

https://p.dw.com/p/2y6ek
Äthiopien Tana See
ምስል DW/Y. G/Egziabhare

ፀረ እምቦጭ ትግል

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ