አዲስ አበባን ከአማራ ክልል ጋር የሚያገኘዉ መንገድ ተከፈተ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 30 2012ማስታወቂያ
የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ መገደልን ተከትሎ በሃገሪቱ በተቀሰቀሰ ግጭት በተለይ ከአማራ ክልል ወደ ኦሮምያ ብሎም ወደ አዲስ አበባ የሚወስዱ መንገዶች መዘጋታቸዉ በንግድም ሆነ በሌሎች ሥራ ላይ ተሰማርቶ የነበረዉን ሕዝብ ማስተጓጎሉ ተገለፀ። ይሁንና የአማራ ክልል መስተዳደር እንደገለፀዉ የተዘጉ መንገዶች ዳግም ሥራ እየጀመሩ ናቸዉ። አዜብ ታደሰ የባህርዳሩን ወኪላችን አነጋግራዋለች።
አለምነው መኮንን
ታምራት ዲንሳ
አዜብ ታደሰ