ፖለቲካአዲሲቷን ኢትዮጵያ የመገንባት ውይይት14 መስከረም 2011ሰኞ፣ መስከረም 14 2011በኢትዮጵያ አሁን የተጀመረው ለውጥ በሁሉም ክልሎች እንዲቀጥል የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ መድረክ የአገሪቱ ጉዳይ ይመለከተናል የሚሉ ግለሰቦችን እና ቡድኖችን አሰባስቦ በሳምንቱ መጨረሻ በግዮን ሆቴል አወያይቷል። አገራዊ እርቅ፣ አገራዊ መግባባት፣ የተቋማት ተሀድሶ እንዲመጣ ይኸው ውይይት መቀጠል እንደሚኖርበትም በውይይቱ የተሳተፉት ተናግረዋል።https://p.dw.com/p/35PeGምስል APማስታወቂያአዲሲቷን ኢትዮጵያ የመገንባት ውይይትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ