1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሲቷን ኢትዮጵያ የመገንባት ውይይት

ሰኞ፣ መስከረም 14 2011

በኢትዮጵያ አሁን የተጀመረው ለውጥ በሁሉም ክልሎች እንዲቀጥል የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ መድረክ የአገሪቱ ጉዳይ ይመለከተናል የሚሉ ግለሰቦችን እና ቡድኖችን አሰባስቦ በሳምንቱ መጨረሻ በግዮን ሆቴል አወያይቷል። አገራዊ እርቅ፣ አገራዊ መግባባት፣ የተቋማት ተሀድሶ እንዲመጣ ይኸው ውይይት መቀጠል እንደሚኖርበትም በውይይቱ የተሳተፉት ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/35PeG
Äthiopien - feiernde Menschen unter Staatsflagge
ምስል AP

አዲሲቷን ኢትዮጵያ የመገንባት ውይይት

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ