ኅብረተ ሰብአፍሪቃ To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoኅብረተ ሰብአፍሪቃLidet Abebe19 ጥቅምት 2014ዓርብ፣ ጥቅምት 19 2014አህመድ ሁሴን ወይም ማንጁስን በተለይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩ ወይም የፋና ላምሮት የሙዚቃ ውድድርን የተከታተሉ ሰዎች ያውቁታል። ወጣቱ ድምፃዊ ከብዙ ውጣ ውረዶች በኋላ ዝና ብቻ ሳይሆን በፋና ላምሮት ላይ በተካሄደ የድምፃውያን ውድድር የአሸናፊዎች አሸናፊ ሆኖ የአንድ ሚሊዮን ብር ተሸላሚ ሆኗል። https://p.dw.com/p/42JKAማስታወቂያ