አነጋጋሪው ዶናልድ ትራምፕ እንደገና ብቅ አሉ
ሰኞ፣ የካቲት 22 2013ማስታወቂያ
ሽንፈታቸውን ሳይቀበሉ እንዳኮረፉ ነጩን ቤተ መንግሥት የለቀቁት የቀድሞው የዩናይትድስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ድምጻቸውን አሰምተዋል። ትራምፕ አዲሱን ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንን «ከቅድሚያ አሜሪካ ወደ አሜሪካ መጨረሻ » ቀይረዋል ሲሉ ወርፈዋቸዋል። በቀጣዩ የ2024 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ መሳተፍ እንደሚፈልጉም ፍንጭ ሰጥተዋል። የቀድሞው ፕሬዚዳንት የትናንቱ ንግግር በአሜሪካውያን ዘንድ ምን አንደምታ ነበረው?
አበበ ፈለቀ
ታምራት ዲንሳ
ማንተጋፍቶት ስለሺ