በደኢህዴን መግለጫ ላይ የተሰጡ አስተያየቶች
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 9 2011ማስታወቂያ
በደቡብ ክልል ለተነሱ የክልል መዋቅር ጥያቄዎች በጥናት የተደገፈ ምላሽ እንደሚሰጥ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) አስታውቋል። ንቅናቄው ይህን ያስታወቀው የድርጅቱ ማዕከላዊ ኮሚቴ ያካሄደውን ልዩ ስብሰባ ትናንት ሲያጠናቅቅ ባወጣው የአቋም መግለጫ ነው። የንቅናቄውን መግለጫ ተከትሎ አዎንታዊም አሉታዊም አስተያየቶች እየተሰነዘሩ ይገኛሉ። የሀዋሳው ዘጋቢያችን ሸዋንግዛው ወጋየሁ በንቅናቄው መግለጫ ላይ የተለያዩ አስተያየቶችን በማሳባሰብ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ