1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ነብዩ መሐመድ እና አስተምህሯቸው

ማክሰኞ፣ ኅዳር 11 2011

የእስልምና ሃይማኖት ሊቃውንት ሙስሊም የነብዮ መሐመድን ምሳሌነት ተከትሎ ለሰላምና ፍቅር ቅድምያ ይሰጥ ዘንድ ያስተምራሉ፡፡ ታማኝነትና መልካም ምግባርም የነብዩና የምእመናኑ መገለጫዎች ናቸው ይላሉ፡፡

https://p.dw.com/p/38bnc
Äthiopien Muslime Mawlid Festival
ምስል DW/G. Tedla

የነብዩ መሐመድ ማንነት እና አስተምህሯቸው

የነብዮ መሐመድ ልደት መውሊድ በመላው አለም በሚገኙ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ተከብሮ ውሏል፡፡ የእምነቱ ተከታዮች እለቱን በፀሎት፣ በምስጋናና በሌሎች ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ልምዶች ነው ያከበሩት ። የእስልምና ሃይማኖት ሊቃውንት ሙስሊሞች የነብዮ መሐመድን ምሳሌነት ተከትለው ለሰላምና ፍቅር ቅድምያ ይሰጡ ዘንድ ያስተምራሉ፡፡ ታማኝነትና መልካም ምግባርም የነብዩና የምእመናኑ መገለጫዎች ናቸው ይላሉ፡፡ 1493 ኛው የመውሊድ በዓል በማስመልከት የመቀሌው ዘጋቢያችን ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ በመቐለ አንዋር መስጊድ የእስልምና ሃይማኖት መምህር ሼህ ዓብዱልቃድር ሙስጠፋን ስለ ነብዩ መሐመድ ማንነት እና አስተምህሯቸው አነጋግሯቸዋል።

እነሆ ዘገባው

ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ
ኂሩት መለሰ