ትኩረት በአፍሪካ
ቅዳሜ፣ ሰኔ 19 2013ማስታወቂያ
የዓለም ጤና ድርጅት በደቡብ አፍሪካ የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት ለማምረት የቴክኖሎጂ ሽግግር ማዕከል ለማቋቋም ማቀዱን ባለፈው ሰኞ አስታውቋል። እርምጃው በአፍሪካ የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባትን ለማዳረስ ያለመ ነው። የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድኃኖም እንደገለጹት አፍሪጂን ባዮሎጂክስ የተባለ የክትባት አምራች ኩባንያ የሚሳተፍበት ነው። ኩባንያው ክትባቱን ከማምረት ባሻገር ስልጠና ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
ባለፈው ረቡዕ በሊቢያ ቀውስ ላይ ያተኮረ ስብሰባ በጀርመን ዋና ከተማ በርሊን ተደርጓል። ስብሰባው የዓለም ኃያላን እና የቀጠናው አገሮች ተወካዮች የተሳተፉበት ነበር።
ገበያው ንጉሴ
እሸቴ በቀለ