የባለሥልጣናት እገታ በአዊ ዞን
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 10 2010ማስታወቂያ
የመሠረተ ልማት ግንባታ ጥያቄአችን ተገቢ ምላሽ አላገኘም ሲሉ በአማራ ክልል በአዊ ዞን ዚገም ወረዳ ቅላዥ ከተማ ነዋሪዎች የዞኑን አመራር አባላት እና የፀጥታ ኃይላት በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ለፖሊስ ማስረከባቸው ተሰማ ። ነዋሪዎቹ የዞኑን አመራር አባላት እና የጸጥታ ኃይሎች ባለፈው ቅዳሜ ነበር ወደ አላዥ ከተማ በመጡበት አጋጣሚ ነበር በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ያደረጉት። ፖሊስ ከነዋሪዎቹ የተረከባቸውን ሰዎችለቆቿዋል ከተባለ በኋላ በተነሳ ግጭት ፖሊሶች ተኮሱት በተባለው ጥይት 4 ሰዎች መቁሰላቸውን ዶቼቬለ ያነጋገራቸው ህዝቡን እናስተባብራለን ያሉ የዓይን ምስክሮች ገልጸዋል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ