ብራስልስ፤ የአዲስ የዓመት መልካም ምኞት መግለጫ
ማክሰኞ፣ መስከረም 1 2011ማስታወቂያ
በአዉሮጳ ሕብረት መቀመጫ በብራስልስ የሚገኙ የሕብረቱ ባለስልጣናት ለኢትዮጵያዉያን እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሳችሁ ሲሉ የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላልፈዋል። ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ወደ ስልጣን ከመምጣታቸዉ በፊት በአዉሮጳ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን የሰብዓዊ መብት ይከበር ሲሉ ተቃዉሞዋቸዉን ሊያሰሙ ብራስልስ ከተማ እምብርት ላይ ወደሚገኘዉ ወደ አዉሮጳ ኅብረት ቢሮ ደጃፍ በመሄድ ተቃዉሞአቸዉን ያሰሙ ነበር ር። ዛሬ ግን ይህ ተቀየረ። የብራስልሱ ወኪላችንለኢትዮጵያ ዘመን መቀየርያ የአዲስ ዓመት ምኞት መግለጫን አሰባስቦአል።
ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ