1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በጀርመን የትንሳኤ በዓልና ዲያስፖራው የሚያደርገው ድጋፍ

እሑድ፣ ሚያዝያ 11 2012

በኮሮና ወረርሽን ስጋት የተነሳ በርካታ መዕመናን ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በዚህ በጀርመን ሀገርም በዓሉን ወደ አምልኮ ቦታዎች ሄደው ወይም ከዘመድ አዝማዶቻቸው ጋር አብረው ማክበር አለመቻላቸው ብቻ ሳይሆን አለማችን አሳዛኝ ክስተት ውስጥ መገኘቷ በአውዳመቱ ላይ አንዳች የሀዘን ድባብ ጥሎበት ተስተውሏል።

https://p.dw.com/p/3b9E9
Deutschland | Meskia Hazunan Medhane Alem-Kirche in Frankfurt
ፎቶ ከማህደር ምስል DW/E. Fekade

በኮሮና ወረርሽን ስጋት የተነሳ በርካታ መዕመናን ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በዚህ በጀርመን ሀገርም በዓሉን ወደ አምልኮ ቦታዎች ሄደው ወይም ከዘመድ አዝማዶቻቸው ጋር አብረው ማክበር አለመቻላቸው ብቻ ሳይሆን አለማችን አሳዛኝ ክስተት ውስጥ መገኘቷ በአውዳመቱ ላይ አንዳች የሀዘን ድባብ ጥሎበት ተስተውሏል። ይሁንና በዚህ በጀርመን አንዳንድ ቤተ ክርስትያናትም ቴክኖሎጂን በመጠቀም በቀጥታ የኢንተርኔት ስርጭት የፀሎት እና ስለ ኮሮና ተህዋሲ ትምህርት የሚሰጥበት አጋጣሚዎችም ተፈጥረው ነበር።

እንዳልካቸው ፈቃደ

ልደት አበበ