1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በደቡብ ክልል የደራሼ ወረዳ ወቅታዊ ሁኔታ 

ማክሰኞ፣ ጥር 7 2011

በደቡብ ክልል ደራሼ ወረዳ ተነስቶ በነበረዉ ግጭት ፊደራል ፖሊስ ገብቶ ሁኔታዉን በአንፃራዊ ማረጋገጡ ተነገረ። በወረዳዉ የክልሉ ሁኔታን በተመለከተ የአካባቢዉ ባለሥልጣናት ከ «DW» ጋር ቃለ ምልልስ አድርገዋል።

https://p.dw.com/p/3Bbds
Afrika Kongo Brandrodung Kohle
ምስል picture-alliance/AP Photo/M. Gouby

አንጻራዊ ሰላም ይታያል

በደራሼ ወረዳ የነበረዉን ሁኔታ አዲስ አበባ ድረስ በመምጣት ለወኪላችን በምሪት ተናግረዉ የነበሩት አቶ ግልገሉ ኩይታ እና የአካባቢዉን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ግዛቸዉ ኪሳና በወረዳዉ ስላለዉ ወቅታዊ ሁኔታ ጠይቀናቸዋል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ወደ ወረዳዉ ስልክ በመደወል አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል። 


ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ


አዜብ ታደሰ 
ተስፋለም ወልደየስ