በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የአረና ትግራይ መግለጫ
ማክሰኞ፣ የካቲት 10 2012ማስታወቂያ
በትግራይ የሚንቀሳቀሰው ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ ዓረና ትግራይ ለሉኣላዊነትና ዴሞክራሲ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በፓርቲው አመራሮችና አባላት ላይ እስር፣ አካላዊ ድብደባና ሌሎች ጥቃቶች በክልሉ የፀጥታ አካላት እየተፈፀሙ ነው ሲል ከሰሰ። በፓርቲው አመራሮችና አባላት ላይ የሚፈፀሙ ጠቃቶች ዓረናን ከፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ለማገድ ያለሙ ናቸው ብሏል ፓርቲው። ፓርቲው ሰሞኑን የዓረና ስራ አስፈፃሚ አባል በሆኑ ዶክተር ማርቆስ ገሰሰ ላይ በመቐለ ጥቃት መፈፀሙ ገልፅዋል።
ሚሊዮን ኃይለ-ሥላሴ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ኂሩት መለሰ