1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ የብሔራዊ ምክክር አስፈላጊነት

ሐሙስ፣ ጳጉሜን 5 2012

መቀመጫውን በደቡብ አፍሪካ ያደረገው ይሄው ተቋም ባወጣው ጥናታዊ ሪፖርት አንዳመለከተው አገሪቱ አሁን የምትገኝበትን ፖለቲካዉ ሁኔታ ለመቀየር ወደ አገራዊ መግባባት ሊያደርስ የሚችል ብሄራዊ ምክክር ማድረግ ይገባል።

https://p.dw.com/p/3iIZj
12.06.2013 DW Online Karten Basis Äthiopien Englisch

በኢትዮጵያ የብሔራዊ ምክክር ያስፈልጋል መባሉ

በኢትዮጵያ አሁን የሚታየውን ፖለቲካዊ አለመረጋጋትና የጸጥታ ችግሮች ለመቅረፍ ብሄራዊ ምክክር በመፍትሄነት ሊተገበር ይገባል ሲል የአፍሪካ የደህንነት ጥናት ተቋም ገለጸ ። መቀመጫውን በደቡብ አፍሪካ ያደረገው ይሄው ተቋም ባወጣው ጥናታዊ ሪፖርት አንዳመለከተው አገሪቱ አሁን የምትገኝበትን ፖለቲካዉ ሁኔታ ለመቀየር ወደ አገራዊ መግባባት ሊያደርስ የሚችል ብሄራዊ ምክክር ማድረግ ይገባል። የዳሰሳ ጥናቱን ካቀረቡት ተመራማሪዎች ከአንዱ ጋር ቆይታ ያደረገው የሀዋሳው ወኪላችን ሸዋንግዛው ወጋየሁ ተከታዩን ዘገባ አዘጋጅቷል።
ሸዋንግዛው ወጋየሁ 
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ