ፖለቲካበሰበብ አስባቡ የሚዘጋው የኢንተርኔት አገልግሎትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካLidet Abebe21 ሰኔ 2011ዓርብ፣ ሰኔ 21 2011በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስተዳደርም በግጭት፣ በፖለቲካ ቀዉስ፤ በብሔራዊ ፈተናዎች እየተሳበበ በተለይ የኢንተርኔት አገልግሎትን ማቋረጡ እንደቀጠለ ነዉ። ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ በባህር ዳር ከተማ "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ" ተካሄደ ከተባለ ጊዜ አንስቶም ኢትዮጵያ ውስጥ ለአንድ ሳምንት ያሕል የኢንተርኔት አገልግሎት አልነበረም። https://p.dw.com/p/3LGqfማስታወቂያ