1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሰበብ አስባቡ የሚዘጋው የኢንተርኔት አገልግሎት

Lidet Abebeዓርብ፣ ሰኔ 21 2011

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስተዳደርም በግጭት፣ በፖለቲካ ቀዉስ፤ በብሔራዊ ፈተናዎች እየተሳበበ በተለይ የኢንተርኔት አገልግሎትን ማቋረጡ እንደቀጠለ ነዉ። ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ በባህር ዳር ከተማ "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ" ተካሄደ ከተባለ ጊዜ አንስቶም ኢትዮጵያ ውስጥ ለአንድ ሳምንት ያሕል የኢንተርኔት አገልግሎት አልነበረም።

https://p.dw.com/p/3LGqf