በራያ አላማጣ ግጭት ላይ የተሰጡ መግለጫ እና አስተያየት
ማክሰኞ፣ ጥቅምት 13 2011ማስታወቂያ
ይህንኑ ጉዳይ አስመልክተው በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱት ተቃዋሚው የአረና ትግራይ ለላዕላዊነት እና ለዴሞክራሲ ፓርቲ፣ እንዲሁም ሰብ ሕድሪ የሲቪክ ማህበረሰብ ትግራይ የተባለ ማህበር መግለጫ ሰጥተዋል።
በአዲስ አበባ የሚገኙ አንዳንድ የተቃዋሚ የፖቲካ ፓርቲዎች፣ እንዲሁም፣ የአላማጣ ከተማ እና ወረዳ ባለስልጣናትን ስለግጭቱ አስተያየት ሰጥተዋል።
ሚልዮን ኃይለ ሥላሤ
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ