ስፖርትበመቀሌ የእግር ኳስ ጨዋታ የተፈጠረው ግጭትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoስፖርትLidet Abebe6 ግንቦት 2009እሑድ፣ ግንቦት 6 2009ትናንት በመቀሌ ዩኒቨርስቲ ስቴዲዮም በነበረ የእግር ኳስ ግጥሚያ ግጭት መፈጠሩ ተሰምቷል ። የእግር ኳስ ጨዋታው የመቀሌ ከነማ እና የባህርዳር ከነማ በብሔራዊ ሊግ የሚያካሂዱት መደበኛ ግጥሚያ ነበር።https://p.dw.com/p/2cxDIማስታወቂያ