1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰኔ 10 ቀን 2011 ዓ.ም. የስፖርት መሰናዶ

ሰኞ፣ ሰኔ 10 2011

ገንዘቤ ዲባባ በትናንትናው ዕለት በሞሮኮ ራባት ከተማ በ1500 ሜትር የተካሔደውን የዳይመንድ ሊግ ውድድር አሸንፋለች። ለኔዘርላንድስ የምትሮጠው ትውልደ ኢትዮጵያዊ ሲፋን ሐሰን ሁለተኛ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋዬ ሶስተኛ ሆነው ውድድሩን አጠናቀዋል። በ3000 ሜትር መሰናክል በወንዶች በተደረገ ውድድር ጌትነት ዋለ አሸንፏል። 

https://p.dw.com/p/3Kb76
Nigeria Frauenfußball Gift Monday
ምስል Getty Images/AFP/F. Tanneau

የሰኔ 10 ቀን 2011 ዓ.ም. የስፖርት መሰናዶ

ገንዘቤ ዲባባ በትናንትናው ዕለት በሞሮኮ ራባት ከተማ በ1500 ሜትር የተካሔደውን የዳይመንድ ሊግ ውድድር አሸንፋለች። ለኔዘርላንድስ የምትሮጠው ትውልደ ኢትዮጵያዊ ሲፋን ሐሰን ሁለተኛ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋዬ ሶስተኛ ሆነው ውድድሩን አጠናቀዋል። በ3000 ሜትር መሰናክል በወንዶች በተደረገ ውድድር ጌትነት ዋለ አሸንፏል። 
የዛሬው መሰናዶ የሴቶች የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ እና ሌሎች አጫጭር ስፖርታዊ ዘገባዎች ተካተው በታል። መሰናዶውን ያዘጋጀችው ሃይማኖት ጥሩነሕ ነች። 
ሃይማኖት ጥሩነሕ
እሸቴ በቀለ