ስለጦርነቱ የኮምቦልቻ እና ደሴ ተፈናቃዮች አስተያየት
ሐሙስ፣ ጥቅምት 25 2014ማስታወቂያ
ከደሴ እና ኮምቦልቻ ተፈናቅለው በአዲስ አበባ እና ደብረ ብርሃን የተጠለሉ ወገኖች ከተፈናቀሉባቸው ከተሞች አሁን የመገናኛ ዘዴ ሙሉ በሙሉ በመቋረጡ ቤተሰቦቻቸውን ማግኘት አለመቻላቸው ገለጹ። ቀደም ሲል ከኮምቦልቻ በስልክ ያገኙዋቸው የነበሩ ቤተሰቦቻቸውን ከማክሰኞ ጀምሮ ስልክ በመቋረጡ እንዳልቻሉም ይናገራሉ። ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸው እነዚህ ወገኖች በሁለቱ ቀናት ከተማቸውን ለቀው የወጡበትን ሂደት ፈታኝ ብለውታል።
ስዩም ጌቱ
ሸዋዬ ለገሠ
ማንተጋፍቶት ስለሺ