1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት

ሰኞ፣ ግንቦት 9 2013

በአንድ ወገን ወቅቱ የግብርና ጊዜ በመሆኑ የግብዓት ስርጭት እና የገበሬው ተሳትፎ ላይ አሉታዊ ጫና   ሊኖረው ይችላል ያሉ ሲኖሩ፤ በላሌላ ወገን ደግሞ በግጭትና በሌሎች ምክንያቶች የመራጮች ምዝገባ ባልተካሄደባቸው ምዝገባ እንዲካሄድ እድል የሚሰጥ ከሆነ በበጎ መልኩ የሚታይ ያሉም አሉ።

https://p.dw.com/p/3tVu6
Äthiopien Birtukan Mideksa, Chairperson of National Election Board
ምስል Solomon Muchie/DW

የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓም ሊካሄድ የታቀደው የኢትዮጵያ አጠቃላይ ምርጫ ከሁለት እስከ ሦስት ሳምንት ሊገፋ እንደሚችል መግለጹን ለዶቼቬለ አስተያየታቸውን የሰጡ የፖለቲካ ፓርቲዎች በበጎም በስጋትም ተመልክተውታል።በአንድ ወገን ወቅቱ የግብርና ጊዜ በመሆኑ የግብዓት ስርጭት እና የገበሬው ተሳትፎ ላይ አሉታዊ ጫና   ሊኖረው ይችላል ያሉ ሲኖሩ፤ በሌላ ወገን ደግሞ በግጭትና በሌሎች ምክንያቶች የመራጮች ምዝገባ የመራጮችባልተካሄደባቸው ምዝገባ እንዲካሄድ እድል የሚሰጥ ከሆነ በበጎ መልኩ የሚታይ ያሉም አሉ። 


ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር 


ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ