1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«ጊዜዬን በሙሉ የማጠፋው ድርሰት በመፃፍ ነው»: ሰለሞን ደመቀ

Lidet Abebeዓርብ፣ ጥር 21 2013

ሰለሞን ደመቀ ይባላል። 23 ዓመቱ ነው።  «የፊልም ክህሎት፣ፍቅርና ትልቅ ዓላማ ያለኝ ወጣት ነኝ» ይላል። የካሜራ ባለሙያ ነው። ከዚህም ባሻገር የተለያዩ «የጀብዱ ድርሰቶችን በመፃፍ ሀገሬን በዓለም ለማስተዋወቅ ተዘጋጅቻለሁ» ይላል።

https://p.dw.com/p/3oWny