ባህልአፍሪቃ«ጊዜዬን በሙሉ የማጠፋው ድርሰት በመፃፍ ነው»: ሰለሞን ደመቀTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoባህልአፍሪቃLidet Abebe21 ጥር 2013ዓርብ፣ ጥር 21 2013ሰለሞን ደመቀ ይባላል። 23 ዓመቱ ነው። «የፊልም ክህሎት፣ፍቅርና ትልቅ ዓላማ ያለኝ ወጣት ነኝ» ይላል። የካሜራ ባለሙያ ነው። ከዚህም ባሻገር የተለያዩ «የጀብዱ ድርሰቶችን በመፃፍ ሀገሬን በዓለም ለማስተዋወቅ ተዘጋጅቻለሁ» ይላል። https://p.dw.com/p/3oWnyማስታወቂያ